Skip to main content

በትላንትናው እለት የብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢኒስቲትዩት ለክቡር አቶ ፓስካል ወልደማርያም(1950-1957 ዓ.ም) እና ለክቡር ዶክተር አሰፋ ወልደጊዮርጊስ(1958-1967 ዓ.ም) የህይወት ዘመን እውቅናን አበረከተ



ለክቡር አቶ ፓስካል ወልደማርያም እና ለክቡር ዶክተር አሰፋ ወልደጊዮርጊስ የህይወት ዘመን እውቅና ሲበረከት

በትላንትናው እለት የብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢኒስቲትዩት ለክቡር አቶ ፓስካል ወልደማርያም እና ለክቡር ዶክተር አሰፋ ወልደጊዮርጊስ የህይወት ዘመን እውቅናን አበረከተ!


በሀገራችን ኢትዮጵያ ከእንስሳት ህክምና እና ከዘርፉም አጠቃላይ አልፎ ለሌሎች ዘርፎች ሁሉ አርአያ የሆነ ታሪካዊ ተግባር በኢትዮጵያ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢኒስቲትዩት ውስጥ ልክ እንደ ቀደምቱ ሁሉ በኢትዮጵያ የእንስሳት ህክምና ታሪክ  ውስጥ አዲስ ታሪኩ እውን ሆኗል። በትላንትናው እለት የኢትዮጵያ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢኒስቲትዩት ለተከበሩ አቶ ፓስካል ወልደማርያም እና ለተከበሩ ዶክተር አሰፋ ወልደጊዮርጊስ ለሀገራችን የእንስሳት ህክምና እድገት ላበረከቱት የላቀ አስተዋጽኦ የህይወት ዘመን እውቅና ሰቷል። በእለቱ የግብርና ሚኒስቴር ድዴታን ወክለው የተገኙት ዶክተር አለማየሁ መኮንን ጨምሮ የተለያዩ ተጋባዥ እንግዶች የታደሙ ሲሆን፤ ለታሪካዊነቱ የደስታ በሽታ መጥፋትን አስመልኮ የተዘጋጀው ዶክመንተሪ ፊልምም ታይቷል። 


ክቡር ዶክተር ሰለሞን ኋይለማርያም ንግግር ሲያደርጉ

እለቱን አስመልክተው ንግግር ያደረጉት ክቡር ዶክተር ሰለሞን ኋይማርያም የእለቱን ታሪካዊነት እና በኢትዮጵያ ታሪክ ይህ የመጀመሪያ የሆነው የእውቅና ሥነ-ሥርዓት በታሪካዊነቱ ሁሌም በትውልድ ሲዘከር እንደሚዘልቅ ተናግረዋል። ዶክተር ሰለሞን ኋይለማርያም በንግግራቸው በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆኑትን የእንስሳት ሀኪሞች ክቡር ዶክተር አለምወርቅ በየነና ክቡር ዶክተር እንግዳ ዩሐንስን አውስተዋል፤ ስለ ከበረው ስራቸውም ለታዳሚዎች ያላቸውን  አድናቆት እና ምስጋና አቅርበዋል። 


ዶክተር ሰለሞን ኋይለማርያም ንግግራቸውን በመቀጠል ይህ በሶስቱም ትውልድ እሳቤ እውል የሆነው የምስጋና ቀን በመቀጠል መሰል አካፋዎቻችንን ስለ ታላላቅ ስራቸው ክብርን እየሰጠ መቀጠል እንዳለበት ለአዲሱ ትውልድ አደራ ብለዋል። ይህ መሰሉ የመመሰጋገን ባህር ለእንስሳት ህክምና እንዲሁም ለዘርፉ በጉልህ ማደግና መታየት ከፍተኛ ሚና እንዳለውም ተናግረዋል። ዶክተር ሰለሞን በንግግራቸው መጨረሻ ላይም የደስታ በሽታን ለማጥፋት ሲባል በተለያዩ የሀገራችንን ክሎች ላይ በስራ አጋጣሚ አካላቸው ለጎደለ፣ ህይወታቸው ለጠፋ የስራ ባልደረቦቻችን በሚል በ2008 ዓ.ም ላይ ኢትዮጵያ ከደስታ በሽታ ነፃ መሆኗን አስመልክቶ በብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢኒስቲትዩት በተዘጋጀው ክብረ በዓል ላይ በቀድሞ የኢፌዴሪ ምክት ጠቅላይ ሚኒስቴር አዲሱ ለገሰ የተጣለው የሀውልት ማሰሪያ መሰረተ ድንጋይ እነሆ እስካሁን ተረስቶ እንደቀረ በማስታወስ ለዚህ ታሪካዊ ሀላፊነት እኔ ባለኝ አቅም ለሀውልቱ መሰራት የድርሻዬን ለመወጣት ዝግጅ ነኝ በማለት በዛው መድረክ የተዋቀረውን የሀውልቱን አሰሪ ኮሚቴ አሳውቀዋል። በመጨረሻ ለዚህ የተሳቀ ስራ ለደከሙ ሁሉ ምስገናዬ የላቀ ነው በማለት ተናግረዋል። 


የዚህ እለት ዋነኛ አላማን በማስመልከት ሀሳባቸው ያጋሩት የብሔራዊ የእንስሳት ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬተር ዶክተር ማርታ ያሚ በበኩላቸው የሀገራችን የእንስሳት ህክምና እና ለዘርፉም እዚህ ደረጃ መድረስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱትን ማመስገን የሁላችን ሀላፊነት እንደሆነ በማስገንዘብ፤ መሰል አንጋፋዎቻችንን ማክበርና ስለ ስራቸው እውቅና መስጠት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል። 

Opening remark by her excellence Dr. Marta Yami-Director General for NVI

ዶክተር ማርታ ያሚ በበኩላቸው የዚህ ታሪካ ሁነት ለማዝለቅ ለደከሙትና ለትውድም ሲባል የሀውልቱን አስፈላጊነት ተናግረዋል።ለኢትዮጵያ የእንስሳት ህክምና መጀመር እና መስፋፋት እዚህ ላደረሱ ሁሉ ምስጋና ይገባቸዋል በማለት የራሳችንን አንጋፋዎች የምንዘክርበት፤ በስማቸው ተቋማትን የምንሰይበት ጊዜ እረቅ መሆን የለበትም ብለዋል። ዶክተር ማርታ ያሚ በበኩላቸው የዚህ ታሪካ ሁነት ለማዝለቅ ለደከሙትና ለትውድም ሲባል የሀውልቱን አስፈላጊነት ተናግረዋል።ለኢትዮጵያ የእንስሳት ህክምና መጀመር እና መስፋፋት እዚህ ላደረሱ ሁሉ ምስጋና ይገባቸዋል በማለት የራሳችንን አንጋፋዎች የምንዘክርበት፤ በስማቸው ተቋማትን የምንሰይበት ጊዜ እረቅ መሆን የለበትም ብለዋል። በመቀጠልም ለአለም የእንስሳት ጤና ድርጅት መመስረት ምክንያት የሆነው የደስታ በሽታ እንደሆነ ቢታወቅም ነገረ ግን ከሃገራችን ኢትዮጵያ በሽታውን በማጥፋት ለደገሙ፤ አካላቸውንና ህይወታቸውን ላጡ ሁሉ የምንሰራው ሀውልት ተምሳሌትነቱ ለወደቁት ብቻ ሳይሆን መጪው ትውልድ በሚገባ ለማንፅ ይጠቅመን ዘንድ እንድንጠቀምበትና ሀውልቱም በፍጥነት መጀመር እንዲችል በዶክተር ሰለሞን ኋይለማርያም በኩል በተሰየሙት ኮሚቴዎች አማካኝነት ባፊጠኝ እንጀመር ሲሉ አሳስበዋል። ዶክተር ማርታ ያሚ በበኩላቸው የዚህ ታሪካ ሁነት ለማዝለቅ ለደከሙትና ለትውድም ሲባል የሀውልቱን አስፈላጊነት ተናግረዋል።

ክቡር አቶ ፓስካል ወልደማርያም ይህ ስሜት የፈጠረባቸውን ሲናገሩ

በእለቱም እውቁና ያገኙት ክቡር አቶ ፓስካል ወልደማርያም ይህ ስሜት የፈጠረባቸውን ሲናገሩ አሁን "ትልቅ ተስፋ ይታየኛል የሀገራችን የእንስሳት ህክምና ገና ብዙ እድገትን ያሳያል እና ልንበረታ ይገባል በማለት ስለተበረከተላቸው እውቅና ለዚህ ለተጉ ሁሉ ምስጋናን አቅርበዋል"። 

ክቡር ዶክተር አሰፋ ወልደጊዮርጊስ ይህ ስሜት የፈጠረባቸውን ሲናገሩ

ክቡር ዶክተር አሰፋ ወልደጊዮርጊስ በበኩላቸው "ይህ እለት ለኔ ልዩ ስሜትን የፈጠረ ነው። በፍፁም አልጠበኩም ነበር ግን ስለሁሉም ስለተደረገልን ምስጋና እግዚአብሔር ይስጥልኝ በማለት ለብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢኒስቲትዩት እና ለዚህ የተሳቀ ቀን ያሰቡ ሁሉን አመሰግናለሁ ብለዋል"። 


ክቡር ዶክተር አለማየሁ መኮንን-በአለም የእንስሳት ጤና ጥበቃ ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይ 

የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስቴር ድኤታ የሆኑትን ክቡር ዶክተር ፍቅሩ ረጋሳን በመወከል ንግግር ያደረጉት በአለም የእንስሳት ጤና ጥበቃ ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይ የሆኑት ክቡር ዶክተር አለማየሁ መኮንን ለኢትዮጵያ የእንስሳት ህክምና መጀመር እና መስፋፋት እዚህ ላደረሱ ሁሉ ምስጋና ይገባቸዋል በማለት የራሳችንን አንጋፋዎች የምንዘክርበት፤ በስማቸው ተቋማትን የምንሰይበት ጊዜ እረቅ መሆን የለበትም ብለዋል።  በመቀጠልም ለአለም የእንስሳት ጤና ድርጅት መመስረት ምክንያት የሆነው የደስታ በሽታ እንደሆነ ቢታወቅም ነገረ ግን ከሃገራችን ኢትዮጵያ በሽታውን በማጥፋት ለደገሙ፤ አካላቸውንና ህይወታቸውን ላጡ ሁሉ የምንሰራው ሀውልት ተምሳሌትነቱ ለወደቁት ብቻ ሳይሆን መጪው ትውልድ በሚገባ ለማንፅ ይጠቅመን ዘንድ እንድንጠቀምበትና ሀውልቱም በፍጥነት መጀመር እንዲችል በዶክተር ሰለሞን ኋይለማርያም በኩል በተሰየሙት ኮሚቴዎች አማካኝነት ባፊጠኝ እንጀመር ሲሉ አሳስበዋል። ዶክተር ማርታ ያሚ በበኩላቸው የዚህ ታሪካ ሁነት ለማዝለቅ ለደከሙትና ለትውድም ሲባል የሀውልቱን አስፈላጊነት ተናግረዋል። በመጨረሻ ከኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የተጋበዙ እንግዶችም ንግግር ያደረጉ ሲሆን የኢትዮጵያን የእንስሳት ህክምና ታሪክ በመፃፍ ትውልድን ማስተማር እንደሚገባ አሳስበዋል፤ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚም ለዚህ መሳካት የበኩሉን እንደሚወጣ በመድረኩ ቃል ተገብቷል። 

ዶክተር ሰለሞን በርታ በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የግብርና ዘርፍ ተወካል ንግግር ሲያደርጉ

በመጨረሻ ከኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የተጋበዙ እንግዶችም ንግግር ያደረጉ ሲሆን የኢትዮጵያን የእንስሳት ህክምና ታሪክ በመፃፍ ትውልድን ማስተማር እንደሚገባ አሳስበዋል፤ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚም ለዚህ መሳካት የበኩሉን እንደሚወጣ በመድረኩ ቃል ተገብቷል። በመጨረሻም ለተመስጋኞቹ በድጋሚ ክቡር አቶ ፓስካል ወልደማርያም እንዲሁም ለክቡር ዶክተር አሰፋ ወልደጊዮርጊስ እንኳን ደስ ያላችሁ እያልኩኝ፤ ይህን እውን እንዲሆን ለተገቡ ሀሳቡን ከተግባር ላደረሱት ለዶክተር ሰለሞን ኋይለማርያም፣ ለዶክተር ማር ያሚ፣ ለዶክተር አለማየሁ መኮንን ከልብ የመነጨ ምስገናዬ ይድረሳችሁ ማለት እፈልጋለሁ። ለዚህ ታሪካዊ መሳከት ዋነኛ ተዋንያን በጣም የምንወዳቸው የዘርፉችን አንጋፋ ባለሙያ ክቡር ዶክተር ሰለሞን ኋይለማርያም፣ በጣም የምናከብራቸው የሴት አመራር ተምሳሌት የብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ዶክተር ማርታ ያሚና የተቋሙ ሰራተኛች፣ በአለም የእንስሳት ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ቀሚ ተወካይ ክቡር ዶክተር አለማየሁ መኮንን እና ከተማሪነት በላይ ለወውጥ መስራች የሆነው ይመስገን ታረቀኝ ላደረጋችሁት ሁሉ እናመሰግናለን።

ለዚህ ታሪካዊ ሁነት መሳከት ዋነኛ ተዋንያን በጣም የምንወዳቸው የዘርፉችን አንጋፋ ባለሙያ ክቡር ዶክተር ሰለሞን ኋይለማርያም፣ በጣም የምናከብራቸው የሴት አመራር ተምሳሌት የብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ዶክተር ማርታ ያሚና የተቋሙ ሰራተኛች፣ በአለም የእንስሳት ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ቀሚ ተወካይ ክቡር ዶክተር አለማየሁ መኮንን እና ከተማሪነት በላይ ለወውጥ መስራች የሆነው ይመስገን ታረቀኝ ላደረጋችሁት ሁሉ እናመሰግናለን።

ከእውቅና ሥነ-ሥርዓት በኋላ በእለቱ እውቅና የተበረከተላቸውና ተጋባዥ እንግዶቹ የመላው አፍሪካን የክትባት ጥራትና ቅጥጥር ተቋም/PANVAC/ን የጎበኙ ሲሆን፤ አንጋዎቹ የሙያ አባቶቻችን በጊቢ ውስት የችግኝ መትከል ሥነ-ሥርዓም አከናውነዋል፤ እለቱ ፕሮግራምም በብሔራዊ የእንስሳት ጤና ኢኒስቲትዩት በተዘጋጀው የምሳ ግብዣ ሥነ-ሥርዓት ተጠናቋል።


አሁንም አሻራችን ይቀጥላል !
//

#ከተማሪነት_በላይ_ለለውጥ 

#BeyondStudent4Change

Comments

Popular posts from this blog

Meet Bethlehem: Ambassador for World Literacy Foundation (Wlf) & Tunza Eco-Generation

Bethlehem Tesfu Estifanos ''Love is the greatest power on earth. It conquers all things.'' Hi! Please tell us who you are and what you do? Sure! I’m Bethlehem Tesfu Estifanos. A young African woman in Ethiopia who is currently studying medical public health at Unity University. As my hobbies are ART, music, reading books, meeting new people, and more. Since I mentioned books I just finished reading for the 4th time “ Essentialism : The Disciplined Pursuit of Less “by Greg McKeown which is an amazing book I will recommend.   I'm passionate about the socio-economic development of vulnerable populations, SDG, community service helping others specifically street children, and conflict-related sexual violence. I'm contributing my skills and knowledge through volunteerism in socio-economic development and peacebuilding. My background experience has exposed me to the vulnerability element of youth in situations of poverty, illiteracy, unemployment, drugs and substance ...

BE PASSIONATE AND PLAY YOUR ROLE - Meet Flower Bekele a Young Women Veterinary medicine student from Haramaya University

My name is Flower Bekele. I’m a 5 th year DVM student at Haramaya University.   I grow up in a city called Diredawa, but now I’m living in Hawassa. From my childhood, I remember we have a cat called “Konjit” and a dog named “Pitter”.   My family really loves animal specially my dad. pitter is a symbol of loyalty for me till now. When I was child, I used to be sick because of tonsillitis. I go to hospitals more often than expected. This was a big reason that pushes me to wonder about doctors. The more I go to hospitals, the more I become excited about doctors specially pediatricians. This is how my passion was born. I start dreaming about being a doctor not only dreaming, I keep saying I’m gone be a doctor without knowing what it really requires to be. Because, their action was captured in my mind. I grow up so fast and become a big girl. I took 12 entrance exams then the result came with unexpected news. The unexpected news was ma score was not enough to learn human medici...

The Ability to Think and Act 'Beyond Student' Exemplary From a Vet Yimesgen Tarekegn: A New Initiative from Ethiopia

  The Ability to Think and Act 'Beyond Student' Exemplary From a Vet Yimesgen Tarekegn : A New Initiative from Ethiopia My stories from Jimma University to nation [Ethiopia]     My name is Yimesgen Tarekegn. I’m a DVM graduate student at Jimma University College of agriculture and veterinary medicine, Ethiopia. I have an initiative with my friends called ‘Beyond Student for Change’, an initiative to change veterinary medicine in Ethiopia, and set an example for students with a shared vision to have a positive impact on our country and our planet. Currently, I’m working on the ‘Beyond Student for Change’ initiative for the next generation of vets. My main interest is advancing veterinary practice and “one health”. Therefore, I spend most of my time writing about veterinary practice and one health using Facebook , YouTube and Telegram (channels One Health , Young Vet , EthioVeterinarian and Student One Health Club ).   I think days are gifts to do what we...